የመንግስት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር አመራሮች እና ሠራተኞች “የመጋቢት 24 ፍሬዎችና ቀጣይ የሀገራችን ተስፋዎች” በሚል መሪ ሀሳብ ውይይት አደረጉ
የመንግስት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር አመራሮች እና ሠራተኞች “የመጋቢት 24 ፍሬዎችና ቀጣይ የሀገራችን ተስፋዎች” በሚል መሪ ሀሳብ ውይይት አደረጉ
የመንግስት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር አመራሮች እና ሠራተኞች “የመጋቢት 24 ፍሬዎችና ቀጣይ የሀገራችን ተስፋዎች” በሚል መሪ ሀሳብ ውይይት አደረጉ
በሁለተኛው የብልፅግና መደበኛ ጉባዔ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ ውይይት ተካሄደ
አስተዳደሩ 19ኛውን የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል በደማቅ ሁኔታ አከበሩ
የአስተዳደሩ ሠራተኞች “የኢትዮ-ግሪን ሞቢሊቲ 2024” ኤግዝብሽንና ሲምፖዚየም ጉብኝት አካሄዱ
የአስተዳደሩ አመራሮች እና ሰራተኞች "የህልም ጉልበት ለእምርታዊ እድገት" በሚል ርዕስ በተዘጋጀዉ ሰነድ ላይ ዉይይት አካሄዱ
የመንግስት የመቶ ቀን የሪፎርምና ዋና ዋና የኢኮኖሚ አፈጻጸም ላይ ውይይት ተካሄደ
የመንግስት ሠራተኞች ማኀበራዊ ዋስትና አስተዳደር የሥራ ውል ስምምነት ተፈራረመ
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ከመንግስት አሠሪ መስሪያ ቤቶች ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ
የአስተዳደሩ አመራሮች እና ሰራተኞች በአንድ ጀንበር 600 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይ በመሳተፍ አረንጓዴ አሻራቸውን አሳረፉ ===========//============ የአስተዳደሩ አመራሮች እና ሠራተኞች በአንድ ጀንበር የተያዘዉን 600 ሚሊዮን ችግኝ የመትከል ሀገራዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ስኬት
የአስተዳደሩ አመራሮች እና ሠራተኞች የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አካሄዱ
አስተዳደሩ በይርጋለም ከተማ ያስገነባቸውን መኖሪያ ቤቶች በማስመረቅ ለአቅመ ደካማ ግለሰቦች አስረከበ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት የአስተዳደሩን የስራ እንቅስቃሴ ጎበኙ
አስተዳደሩ በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት አስተባባሪነት በተካሄደው የበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ ተሳተፈ
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር በጡረታ አዋጁ እና አፈጻጸሙ ዙሪያ ታህሳስ 6/2015 ዓ/ም ለአሰሪ መ/ቤቶች የግማሽ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ በራስ ሆቴል ሰጥቷል፡፡
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የተቋሙ የአይ.ቲ ፕሮጀክት አካል የሆነውን የለማ መተግበሪያ ሶፍትዌር ግዢና ማላመድ(Customization) እና የዳታ ሴንተር ግንባታ ላይ የማማከር እና ሌሎች ስራዎችም ላይ ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ጋር ታህሳስ 06 ቀን 2015 በካፒታል ሆቴል የስራ ማስ
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር አመራሮች እና ሠራተኞች 35ኛውን የአለም ኤድስ ቀንን ‹‹ፍትሐዊና ተደራሽ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ አገልግሎት!›› በሚል መሪ ሃሳብ ህዳር 30/2015 አከበሩ፡፡
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር አመራሮችና ሠራተኞች 19 ኛውን ዓለም ዓቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን ህዳር 23 ቀን 2015 "ሙስናን መታገል በተግባር!" በሚል መሪ ሃሳብ በድምቀት አከበሩ፡፡
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ለሁለት የመንግሰት ትምህርት ቤቶች ለተለያየ አገልግሎት የሚውሉ ቁሳቁሶችን ህዳር 15/2015 ድጋፍ አደረገ።
በአስተዳደሩ የሰንደቅ አላማ ቀን ተከበረ የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር አመራርና ሠራተኞች 15ኛውን የሠንደቅ አላማ ቀን “ሠንደቅ አላማችን፣ የብዝሃነታችን መገለጫ ፣የሉዓላዊነታችን ምሰሶ ነው!” በሚል መሪ ቃል ጥቅምት 7/2015 ዓ/ም በተቋሙ ቅጥር ግቢ አክበረዋል፡፡
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር በጽዳት ስራ እና የተለያዩ አልባሳት፣ የንፅህና መጠበቂያ እና የገንዘብ ድጋፍ ከሠራተኞች በማሰባሰብ ለጌርጌሲኖን የአምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የበጎ ፈቃድ ቀንን አስመልክቶ ድጋፍ ተደርጓል፡፡
በአስተዳደሩ የህፃናት አስተዳደግን በተመለከተ የግማሽ ቀን ስልጠና ተሰጠ
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የተቋሙ የአይ.ቲ ፕሮጀክት አካል የሆነውን የመተግበሪያ ሶፍትዌር ማልማት፣ የዳታ ሴንተር እና ሌሎች ስራዎችም ላይ ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ጋር ነሐሴ 03 ቀን 2014 በዋናው መስሪያ ቤት ምክክር ተካሄደ፡፡
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የ2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ከሐምሌ 25 እስከ ሐምሌ 28 ቀን 2014 ድረስ በዋናው መስሪያ ቤት ተካሄደ፡፡
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ከአዲስ አበባ ከተማ አስደዳር ጋር በመተባበር የሚካሄደውን የአቅመ ደካማ ቤት እድሳት ፕሮግራም የተቋሙ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ጥላሁን በቀለ ሐምሌ 30/2014 ዓ/ም በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 በመገኘት የአቅመ ደካማ ቤት እድሳት ስራውን አስ
የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር አመራርና ሠራተኞች ሐምሌ 08/2014 ዓ/ምህረት በእድገት ጮራት/ቤት ቅጥር ግቢ የተለያዩ ችግኞችን ተክለዋል፡፡
በመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ዝቅተኛ ደመወዝ ላላቸው ሠራተኞች ሐምሌ 1 / 2014 ዓ/ም ማዕድ የማጋራት መርሃ ግብር ተካሄደ፡፡
በመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር በዋና መ/ቤቱ የተቋቋመው የሴቶች ፎረም በ2014 በጀት አመት የፎረሙ እንቅስቃሴ እና የ2015 በጀት አመት እቅዱ ላይ ግንቦት 16/2014ዓ/ም በዋናው መ/ቤት አዳራሽ ውይይት ተካሂደዋል፡፡